በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመላ አፍሪካ ዶክተሮች ጉባዔ በአዲስ አበባ


Stathoscope
Stathoscope

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:42 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ለአፍሪካ የጤና ባለሙያዎች የጋራ መድረክ ይፈጥራል የተባለ የመላ አፍሪካ የሕክምና ዶክተሮችና የጤና ጉባዔ ከሁለት ሣምንታት በኋላ አዲስ አበባ ላይ ይካሄዳል፡፡

በዓይነቱ በአፍሪካ የመጀመሪያ እንደሆነ የተገለፀው ጉባዔ የሚዘጋጀው በአሜሪካ፣ በአውሮፓና በአፍሪካ ከሚገኙ የጤና ባለሙያዎች ማኅበራትና ድርጅቶች ጋር በመተባበር ነው፡፡

እስክንድር ፍሬው ከሚያዘጋጁት ድርጅቶች ተወካዮች ጋር ተነጋግሯል፤ ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG