በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መንግስት በሽብር ሥራ የወነጀላቸው ተቃዋሚዎች ምላሽ


አቶ ጌታቸው በጋዜጣዊ መግለጫቸው፥ የኦሮሞ ነጻነት ግንባርን ግንቦት ሰባትንናየኤርትራን መንግስት በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ተቀሰቀሱ ባሏቸው ሁከቶች “እጃቸው አለበት፤” ሲሉ ከሰዋል።

የኢትዮጵያ መንግስት ኮምዩኒኬሽን ጽ/ቤት ሚንስትር አቶ ጌታቸው ረዳበትላንትናው እለት አዲስ አበባ ላይ ለውጭ አገር ጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊመግለጫ የተለያዩ የተቃዋሚ ወገኖችን ከሰዋል።

አቶ ጌታቸው በጋዜጣዊ መግለጫቸው፥ የኦሮሞ ነጻነት ግንባርን ግንቦት ሰባትንናየኤርትራን መንግስት በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ተቀሰቀሱ ባሏቸው ሁከቶች “እጃቸው አለበት፤” ሲሉ ከሰዋል።

የኢትዮጵያ መንግስት በሽብር ሥራ የወነጀላቸው ተቃዋሚዎች ምላሽ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:31 0:00

XS
SM
MD
LG