በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናይትድ ስቴትስ ተጨማሪ የኢቦላ ምርመራ ልታደርግ ነው


የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:54 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ዩናይትድ ስቴትስ በመንገደኞች ላይ የኢቦላ ቫይረስ ምርመራ ለማድረግ ተጨማሪ እርምጃዎችን እንደምትወስድ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አስታወቁ፡፡

የምርመራ ሥራዎቹ የሚሠሩት ምዕራብ አፍሪካ ውስጥ ባሉ አይሮፕላን ጣቢያዎችና አሜሪካ ውስጥ ባሉት የመግቢያ ጣቢያዎች ላይ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG