በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መድረክ አባሎቹ እየተገደሉና እየተዋከቡ መሆኑን ገልፆ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ፃፈ


በየነ ጴጥሮስ - ፕሮፌሰር /የመድረክ ሊቀመንበር/
በየነ ጴጥሮስ - ፕሮፌሰር /የመድረክ ሊቀመንበር/

መድረክ
መድረክ

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:32 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ግንቦት ውስጥ የተካሄደው የኢትዮጵያ ምርጫ በገዥው ፓርቲ አጠቃላይ አሸናፊነት ቢጠናቀቅም “ከምርጫው አስቀድሞና በማግሥቱ አባሎቼ ይገደላሉ፤ ይታሠራሉ፤ ይዋከባሉ” ሲል ተቃዋሚ ፓርቲው መድረክ ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ደብዳቤ ፃፈ።

እስካሁን አራት አባላቱ በኦሮሚያ፣ በትግራይና በደቡብ ክልሎች መገደላቸውን የገለፀው የመድረክ መግለጫ የመንግሥት ባለስልጣናት በየአካባቢው የሚያካሂዷቸው ማስፈራራት፣ ድብደባ፣ እሥራትና ወከባን ሽሽት አሁንም አባላትና ደጋፊዎቹ ከቀያቸው መፈናቀላቸውን ያትታል።

የመድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሁኔታውንና ስለደብዳቤአቸውን ለቪኦኤ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG