በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

… አንተ በምትወስነው እንገዛለን - ኃይለማርያም ደሣለኝ ለሕዝቡ


ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ /ፎቶ ፋይል/
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ /ፎቶ ፋይል/

please wait

No media source currently available

0:00 0:10:25 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከሁለት ቀናት በኋላ የሚካሄደውን ምርጫ አስመልክተው ለሕዝቡ መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ “…ሁላችንም አንተ በምትወስነው መሠረት ለመገዛት ዝግጁ ነን…” አሉ።

አንዳንድ የተቃዋሚ መሪዎች ደጋፊዎቻቸውን “…ሰላማዊ ወዳልሆነ አቅጣጫ ሊያመሩ ከሚችሉ ቅስቀሳዎች እንዲቆጠቡ…” ሲሉም አሳስበዋል።

መግለጫውን ተከትሎ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በበኩላቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩን አነጋገር አጥብቀው ተችተዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG