በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ የአደጋ ሥጋት አያያዝ ኮሚሺን ልታቋቁም ነው


የኢትዮጵያ ገበሬ
የኢትዮጵያ ገበሬ

please wait

No media source currently available

0:00 0:01:40 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በድርቅ ምክንያት የሚከሰት አደጋ ከደረሰ በኋላ አስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ በማቅረብ ላይ ያተኩር የነበረውን አሠራር ወደተሟላ የአደጋ ሥጋት አያያዝ ማሸጋገር አስፈላጊ መሆኑን የሚኒስትሮች ምክር ቤት አስታውቋል፡፡

በዚህም መሠረት ዝግጁነትና ምላሹን የሚመራ ብሔራዊ የአደጋ ሥጋት አያያዝ ኮሚሺን ልታቋቁም እንደሆነ ተነግሯል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬን ዘገባ ያድምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG