በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ለኢቦላ የተለየ ሆስፒታል ተዘጋጅቷል


ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ - የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር /ፎቶ ፋይል/
ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ - የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር /ፎቶ ፋይል/

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኢቦላን ለመከላከል እና ለመቆጣጠርም አስፈላጊ ጥንቃቄና ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ገለፁ፡፡

ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ ዛሬ በሰጡት መግለጫ በኢትዮጵያ እስካሁን በኢቦላ የታመመ ሰው እንደሌለ አመልክተዋል፡፡

ሚኒስትሩ አክለውም በሽታው ድንገት ቢከሰት በሚል ራሱን የቻለ ሆስፒታል መቋቋሙን ጠቁመዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG