በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሥራ ሦስት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ፍርድ ቤት ቀረቡ


ፖሊስ ያሠራቸውን የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ችሎት ፊት አቅርቧል
ፖሊስ ያሠራቸውን የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ችሎት ፊት አቅርቧል

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:25 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ፖሊስ ያሠራቸውን የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ችሎት ፊት አቅርቧል፡፡

ፖሊስ ሰዎቹን የያዛቸው ላልተፈቀደ ሠልፍ ቅስቀሣ በማድረግና የተደበቀ ዓላማቸውን ከግብ ለማድረስ ሕዝብን ሲቀሰቅሱ አግኝቻቸዋለሁ ብሎ ነው፡፡

በቁጥጥሩ ሥር የቆዩትን አሥራ ሦስት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ፖሊስ በሁለት የአዲስ አበባ ፍርድ ቤቶች ዛሬ አቅርቧል፡፡

ሰባቱ በዋስ ሲፈቱ ስድስቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶባቸዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG