በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አባ ማትያስ ወደ ግብፅ ሊሄዱ ነው


ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፤ ፓትረያርክ፣ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ወሊቀ-ጳጳስ ዘአኵስም፣ ወእጨጌ ዘመንበረ-ተክለኃይማኖት
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፤ ፓትረያርክ፣ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ወሊቀ-ጳጳስ ዘአኵስም፣ ወእጨጌ ዘመንበረ-ተክለኃይማኖት

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:49 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከአንድ ሣምንት በኋላ ወደግብፅ የሚያደርጉት ጉዞ በህዳሴ ግድብ ላይ ከተፈጠረው ልዩነት ጋር የተያያዘ ያለመሆኑን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ አቡነ ማትያስ አስታወቁ።

ግድቡን አስመልክቶ በኢትዮጵያ ያለው አስተሳሰብ ግልፅ እና አብረን እንጠቀም መሆኑን የተናገሩት አባ ማትያስ ርዕሱ ከተነሳ ምላሽ እንደሚሰጡ ከአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጋር ባካሄዱት ቃለ ምልልስ አስታውቀዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG