በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአቡነ ማትያስ ቃለ-ቡራኬ


ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፤ ፓትርያርክ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፤ ፓትርያርክ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:29 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፋሲካ በዓል መከበር ያለበት ሌሎችንም በማሰብ መሆኑን ብዑዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ አሳሰቡ፡፡

በክርስቶስ ሞት ቤዛነት እግዚአብሄር የሰውን ልጅ የታረቀበት ነው ብለዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ማቲያስ።

ለዝርዝሩ ፓትርያርኩ በዓሉን አስመልክቶ የሰጡትን ቡራኬና ያስተላለፉትን መልእክት የተከታተለን እስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG