በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በታሠሩ የፖለቲካ መሪዎች ጉዳይ ኢዴፓ መግለጫ ሰጠ


የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:29 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች አመራር አባላት የታሠሩት በሚያራምዱት የፖለቲካ አቋም እንዳይሆን ሥጋት አድሮብኛል” ሲል የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ - ኢዴፓ አስታወቀ፡፡

ፓርቲው ዛሬ ባወጣው መግለጫ መንግሥት የታሣሪዎቹን መብቶች እንዲያከብር፣ ለኅብረተሰቡም ዝርዝርና ግልፅ መረጃ እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG