በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰበር ሰሚ ችሎት በነ አቶ ሃብታሙ አያሌው ጉዳይ ላይ


የአቃቤ ሕግን ይግባኝ ብቻ መሠረት በማድረግ የበታች ፍርድ ቤት፣ በነ አቶ ሃብታሙ አያሌው ጉዳይ ላይ የሰጠውን ብይን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ማገዱ መሠሪታዊ የሕግ ስህተት አለበት ሲል ሰበር ሰሚ ችሎት በአብላጫ ድምፅ ወስኗል።

የአቃቤ ሕግን ይግባኝ ብቻ መሠረት በማድረግ የበታች ፍርድ ቤት በቀድሞ የአንድነት ፓርቲ አመራር አባል በነ አቶ ሃብታሙ አያሌው ጉዳይ ላይ የሰጠውን ብይን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ማገዱ መሠሪታዊ የሕግ ስህተት አለበት ሲል ሰበር ሰሚ ችሎት በአብላጫ ድምፅ ወስኗል።

በሌላ በኩል ደግሞ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይግባኝ ሰሚ ችሎት በአቃቤ ሕግና በነአቶ ሃብታሙ አያሌው መካከል ባለው ክርክር ላይ ውሣኔ ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

መለስካቸው አምሃ ዝርዝር አለው፣ ከዚህ በታች ካሉት የድምጽ ፋይሎች ያዳምጡ።

ሰበር ሰሚ ችሎት በነ አቶ ሃብታሙ አያሌው ጉዳይ ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:27 0:00

የሰበር ሰሚ ፍርድ ቤቱ ይግባኝ ሰሚ ችሎት ባለፈው አርብ ዕለት ዘገባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:47 0:00


XS
SM
MD
LG