በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአረና ትግራይ መሪ “ተይዘው ጠፍተዋል”


አረና ትግራይ
አረና ትግራይ

የተቃዋሚዎቹ መሪዎች ዛሬም ፍርድ ቤት አልቀረቡም፡፡

አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ
አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:07 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ባለፈው ማክሰኞ ሐምሌ 1/2006 ዓ.ም ፖሊስ ይዣቸዋለሁ ያላቸውን የሰማያዊና የአንድነት ፓርቲዎች አመራር አባላትን ዛሬም ፍርድ ቤት አላቀረባቸውም።

የአረና ትግራይ የአመራር አባል አቶ አብረሃ ደስታ በተመሳሳይ ቀን መቀሌ ላይ በፖሊስ የተያዙ ቢሆኑም የት እንዳሉ እንደማይታወቅ ፓርቲአቸው ገልጿል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG