በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢሕአዴግ ስለመጭው ምርጫ ተናገረ


please wait

No media source currently available

0:00 0:02:05 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

መጭው የ2007 ዓ.ም ምርጫ ነፃና ዴሞክራሲያዊ በሚሆንበት መንገድ እንደሚካሄድ ዛሬ አዲሳባ ላይ የተከፈተው የገዥው ፓርቲ ኢሕአዲግ ምክር ቤት ስብሰባ አስታውቋል።

አምስተኛው አገር-አቀፍ ምርጫ ሊካሄድ የቀሩት ወራት ብቻ ናቸው።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ።

XS
SM
MD
LG