በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ተፈጥሮ በመጭዎቹ ሰማንያ ዓመታት


የኤል ኒኞ ክስተት
የኤል ኒኞ ክስተት

የኤል ኒኞ ክስተት ኢትዮጵያ ውስጥ ያስከተለው ድርቅ ከአንድ ዓመት በፊት ይታወቅ እንደነበር ተገልጿል፡፡

የኤል ኒኞ ክስተት ኢትዮጵያ ውስጥ ያስከተለው ድርቅ ከአንድ ዓመት በፊት ይታወቅ እንደነበር ተገልጿል፡፡

ኤል ኒኞ ከአጠቃላዩ የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጋር ያለው ግንኙነት ግልፅ ባይሆንም ሁኔታዎችን እንደሚያባብስ ግን ተጠቁሟል፡፡

በሚቀጥሉት ሰማንያ ዓመታት የአየር ንብረት ለውጥ በኢትዮጵያ የሚያስከትላቸው ተፅዕኖዎች ምን እንደሚመስሉ በኢትዮጵያ የሣይንስ አካዳሚ የተሠሩ ጥናቶች ጥቆማ ሰጥተዋል፡፡

ለተጨማሪ የኢትዮጵያ ሣይንስ አካዳሚ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፕሮፌሰር ማስረሻ ፈጠነ ከመለስካቸው አምሃ ጋር ያደረጉትን ቃለ-ምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የኢትዮጵያ ተፈጥሮ በመጭዎቹ ሰማንያ ዓመታት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:48 0:00

XS
SM
MD
LG