በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

«“ሰሚ ያጡ”እሪታዎች፤” የሃኪሙ ማስታወሻና ትምሕርታዊ መረጃዎች


please wait

No media source currently available

0:00 0:08:35 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
“ሰሚ ያጡ”እሪታዎች፤” የሃኪሙ ማስታወሻና ትምሕርታዊ መረጃዎች (ሁለተኛ ክፍል)
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:12 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ዶ/ር አሸናፊ ዋቅቶላ ይባላሉ።በአሳሳቢው የኢቦላ ወረሽኝ ላይ ያተኮሩ ትምሕርታዊ ጽሁፎችን በአማርኛ አዘጋጅተው በተለያዩ የኢትዮጵያውያን ድረ ገጾችና የሕክምና መወያያ መድረኮች አማካኝነት በማሰራጨት ለንባብ ያበቁ ሃኪም ናቸው።

በኢቦላና ተዛማች ርዕሶቹ ዙሪያ ትኩረት በማድረግ የሚቀናበረው የሃኪምዎን ይጠይቁ ልዩ ተከታታይ ፕሮግራማችን “ሰሚ ያጡ እሪታዎች” በተሰኘው የሁለተኛ ዙር ጽሁፋቸውና በሽታውን በሚመለከቱ ተዛማች ርዕሶች ዙሪያ ያተኩራል።

XS
SM
MD
LG