በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምሥራቅ ሃረርጌ በመንግሥት ታጣቂዎች መካከል ግጭት መፈጠሩ ተገለፀ


አቶ በቀለ ነጋ - የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ዋና ፀሐፊ
አቶ በቀለ ነጋ - የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ዋና ፀሐፊ

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በምሥራቅ ሐረርጌ በሚዻጋ ቶላ ወረዳ ቆንቆ ዲሞ በሚባል ሥፍራ በሶማሌ ክልልና በኦሮሚያ ክልል ታጣቂዎች መካከል ግጭት ተቀስቅሶ የሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰማ።

የአከባቢውም ሆነ የክልሉ ባለሥልጣናት ስለግጭቱ ማብራሪያ አልሰጡም።

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ መረጃው እንደደረሰው ይናገራል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG