በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ረዳት አብራሪው ኃይለመድኅን አበራ የጥፋተኛነት ብይን ተሰጠበት


ኃይለመድኅን አበራ
ኃይለመድኅን አበራ

ቦይንግ 767 አይሮፕላን - የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ቦይንግ 767 አይሮፕላን - የኢትዮጵያ አየር መንገድ

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:02 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነ አይሮፕላን ባለፈው ዓመት ጠልፏል በተባለው ረዳት አብራሪ ኃይለመድኅን አበራ ላይ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሃያኛ ወንጀል ችሎት የጥፋተኛነት ብይን ሰጥቷል፡፡

ብይኑን ተከሣሽ በሌለበት ያሳለፈው ችሎት የቅጣት ውሣኔ ለመስጠት ለዓርብ መጋቢት 11/2007 ዓ.ም ቀጥሯል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG