በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወ/ሮ ዓለምሰገድ ኅሩይ አስከሬን አረፈ


Radio
Radio


please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


የጋዜጠኛና መምህርት ወ/ሮ ዓለምሰገድ ኅሩይ አስከሬን የቀብር ሥነ-ሥርዓት ዛሬ፤ ሰኞ፣ መጋቢት 29/2006 ዓ.ም በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መካነ-መቃብር ተፈፅሟል፡፡

ወ/ሮ ዓለምሰገድ ያረፉት ባለፈው ሣምንት መጋቢት 23/2006 ዓ.ም ነበር፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG