በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ እና ምርጫ ቦርድ ተፋጥጠዋል


አቶ ማሙሸት አማረ - የመኢአድ ፕሬዚዳንት
አቶ ማሙሸት አማረ - የመኢአድ ፕሬዚዳንት

የመኢአድ እና የምርጫ ቦርድ አርማዎች
የመኢአድ እና የምርጫ ቦርድ አርማዎች

please wait

No media source currently available

0:00 0:02:49 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“የውስጥ ችግራችሁን ፍቱ” በሚል ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ የሰጠው የሁለት ሣምንታት የጊዜ ገደብ እያለቀ ቢሆንም የመኢአድ መሪዎች ግን ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ እያደረጉ አለመሆናቸውን አስታውቀዋል።

“ከዚህ በኋላ የምንጠብቀው የምርጫ ቦርድ የሚወስደውን እርምጃ ብቻ ነው» ብለዋል ፕሬዚደንቱ አቶ ማሙሸት አማረ።

በጥቅምት ሃያ ስምንቱ ጠቅላላ ጉባዔያችን ላይ የተሣተፉ አንዳንድ አባሎቻችንም እንግልት እየደረሰባቸው ነው ሲሉ ፕሬዚደንቱ አማርረዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG