በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ በምርጫ ቦርድ የተጠየቀውን ማከናወኑን አስታወቀ


የመኢአድ እና የምርጫ ቦርድ አርማዎች
የመኢአድ እና የምርጫ ቦርድ አርማዎች

ምርጫ ቦርድ ታዛቢ ለመኢአድ ጉባዔ አልላከም፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“የውስጥ ችግራችሁን ፍቱ” በሚል የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የሰጠው ቀነ-ገደብ ዛሬ - ሰኞ፤ ጥር 4/2007 ዓ.ም ከመጠናቀቁ አንድ ቀን በፊት ትናንት የተካሄደው የመኢአድ ጠቅላላ ጉባዔ ቀደም ያሎ ውሣኔዎችን በማፅናት ተጠናቅቋል፡፡

ይህ ማለት ጥቅምት 28 እና 29 / 2007 ዓ.ም በተካሄደውና ምርጫ ቦርድ “አልቀበለውም” ባለው ጉባዔው የተላለፉ ውሣኔዎችን በድጋሚ አፅድቋል ማለት ነው፡፡

“የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ታዛቢዎቹን እንዲልክ ብንጋብዝም አልተገኙም” ሲሉ የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ ማሙሸት አማረ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG