በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ያዲሳባ ቀላል ባቡር ሙከራ ጀመረ


ያዲሳባ ቀላል ባቡር መሥመር
ያዲሳባ ቀላል ባቡር መሥመር

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት ዛሬ የሙከራ ሥራ ጀምሯል፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:01:36 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

መጠናቀቂያው ላይ እንዳለ ከተነገረውና 35 ኪሎ ሜትር ከሚሸፍነው ከዚህ ፕሮጀክት አንዱ በሆነው የቃሊቲ - መስቀል አደባባይ መሥመር ላይ ዛሬ የተጀመረው የሙከራ ጉዞ ለመጭዎቹ ሦስት ወራት የሚቀጥል መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ አስታውቀዋል፡፡

የሙከራ ጉዞው የሚደረገው መንገደኞችን በማይዙ ባቡሮች መሆኑ ታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG