በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ፕረዚዳንት የተቃዋሚዎች መሪ ሪያክ ማቻርን በሀገሪቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕረዚዳንትነት ሰየሙ


የደቡብ ሱዳን ፕረዚዳንት የተቃዋሚዎች መሪ ሪያክ ማቻርን በሀገሪቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕረዚዳንትነት ሰየሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:25 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የደቡብ ሱዳን ፕረዚዳንት ሳል ቫ ኪር ተቃናቃኛቸው የሆኑትን የተቃዋሚዎች መሪ ሪያክ ማቻርን ትላንት በሀገሪቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕረዚዳንትነት ሰየሙ። ማቻር የተሰየሙት ባለፈው ነኅሴ ወር በተፈርመው የሰላም ስምምነት መሰረት ነው።

XS
SM
MD
LG