በአፍጋኒስታን የሚገኘው የዩናትድ ስቴትስ ኤምባሲ ለዜጎቹ ማስጠንቀቅያ ሰጠ
ዩናትድ ስቴትስ (United States) በቀጣዮቹ ሁለት ቀናት ውስጥ በአፍጋኒስታን መዲና “ጥቃት መካሄዱ አይቀርም የሚል አስተማማኝ ዘገባ ስለደረሳት” የአሜሪካ ዜጎች ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ በጥብቅ አሳስባለች። የዩናትድ ስቴትስ (United States) ኤምባሲ ዛሬ ለዜጎቹ የላከው አስቸኳይ መልእክት ስለኢላማዎቹም ሆነ ስለሚካሄድበት ጊዜና ስለጥቃቱ ዘዴ በዝርዝር የተገለጸ ነገር እንደሌለ ጠቁሟል። የአሜሪካ ዜጎች ወደ አፍጋኒስታን እንዳይጓዙም ጨምሮ አስጠንቅቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
ተፈናቃዮች ለወራት ርዳታ እንዳላገኙ ቢገልጹም መንግሥት “ቅሬታው ተጋኗል” አለ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም