በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ሰብሰብ በሉ” የኢትዮጵያውያን የባህል ስብስብ በቶሮንቶ


ልጆቻችን ባህላቸውን ታሪካቸውን እና ቋንቋቸውን በአጠቃላይ የመጡበትን ሲያውቁ በራሳቸው ይኮራሉ።

ለዚህም ስል ከልጆቼ ጋር ሆኘ “ሰብሰብ በሉ” የኢትዮጵያውያን የባህል ስብስብን መሰረትኩ።

እኤአ ከ2009 ዓም ጀምሮ በተቋቋመው ስብስብ አማካይነት ወጣቶች በየቦታው እየተዘዋወሩ ባህላዊ እና ታሪካዊ ትርዒቶችን እናሳያለን። ልጆቻችን በማህበረሰቡ አድናቆትን አትርፈዋል ይላሉ መስራችዋ ወይዘሮ ሶስና አሰፋ ።

በሰሞኑ የሰሜን ኣሜሪካ ኢትዮጵያውያን የስፖርትና የባህል ፌስቲቫልም ላይ ስብስባቸው እየተሳተፈ ነው።

ከቡድኑ መስራች ወ/ሮ ሶስና አሰፋ ጋር የተደረገ ቆይታ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

“ሰብሰብ በሉ” የኢትዮጵያውያን የባህል ስብስብ በቶሮንቶ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:22 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG