በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያውያን በኒው ዮርክ ማራቶን ድል ተቀዳጁ


ኒው ዮርክ ማራቶን
ኒው ዮርክ ማራቶን

በዛሬው የስፖርት ፕሮግራም ኢትዮጲያውያንም ጥሩ ውጤት አስመዝግበዋል።

ኬንያውያኑ ሜሪ ኬታኒ (Mary Keitany) እና ስታንሊ ቢዎት (Sanley Biwott) በትናንቱ የኒው ዮርክ (New York Marathon) በሁለቱም ፆታዎች አሸነፉ።

የኢትዮጲያ ሯጮች በሴቶቹ የሁለተኝነት በወንዶቹ የሦስተኝነቱን ሥፍራ ወስደዋል።

በእግር ኳስ የኢትዮጲያ እና የአውሮፓ ፕሪምየር ሊጐችን ግጥምያ ከነውጤቶቻቸው እንዲሁም የብስክሌት ዜናዎች ተካተዋል።

ሙሉውን ዝርዝር ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ማዳመጥ ይችላሉ።

ኬንያውያን በኒው ዮርክ ማራቶን ድል ተቀዳጁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:22 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG