በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዋሽንግተን ኢትዮጵያዊያን ሣዑዲ ስለሚገኙ ወገኖቻቸው ተሰለፉ


የዋሽንግተን ኢትዮጵያዊያን ሣዑዲ ስለሚገኙ ወገኖቻቸው ተሰለፉ
የዋሽንግተን ኢትዮጵያዊያን ሣዑዲ ስለሚገኙ ወገኖቻቸው ተሰለፉ

Stop violence against Ethiopians in Saudi Arabia - poster
Stop violence against Ethiopians in Saudi Arabia - poster

please wait

No media source currently available

0:00 0:09:34 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“የወገን ደራሽ ወገን ነው” በሚል መሪ ቃል የተጠራ የኢትዮጵያዊያን ሰልፍ ዛሬ፣ ኅዳር 5 / 2006 ዓ.ም ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የሣዑዲ አረቢያ ኤምባሲ ደጃፍ ላይ ተካሂዷል፡፡

በሰልፉ ላይ በርካታ ኢትዮጵያዊያን የተገኙ ሲሆን ሣዑዲ አረቢያ ለሚገኙ ወገኖቻቸው ጥበቃ እንዲደረግ፣ ሰብዓዊ መብቶቻቸው እንዲከበሩ፣ በአፋጣኝ ወደ ሃገራቸው የሚመለሱበት ሁኔታ እንዲመቻች ጠይቀዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG