በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዋግ ሕምራ የረሃብ ሥጋት አለ


ዋግ ሕምራ
ዋግ ሕምራ

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በዋግ ህምራ ዞን ጋዝጊብላ ወረዳ ውስጥ የአንዳንድ ቆላማ አካባቢዎች ነዋሪዎች «በቂ ዝናብ አላገኘንም» ሲሉ ለቪኦኤ ገልፀዋል።

በቀደመው ዓመትም ተመሣሣይ ችግር ደርሶ መራባቸውንም ተናግረዋል።

በወረዳው የግብርና ፅሕፈት ቤት የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ኃላፊ ችግር መኖሩን አረጋግጠዋል።

መለስካቸው አምኃ ተከታዩን ዘግቧል።

XS
SM
MD
LG