በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የሴት መሪ ብናይ ዴሞክራሲ መኖሩን እናምን ነበር” የሴቶች መብት ተሟጋች


ሂላሪ ክሊንተን
ሂላሪ ክሊንተን

ዛሬ ለፍፃሜ የበቃው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ለቪኦኤ አስተያየታቸውን የሰጡት ኢትዮጵያውያን ውጤቱን ያልተጠበቀ ነው ብለውታል፡፡ ያዘኑ፣ የተበሳጩ፣ ስጋት ያደረባቸው ሴት አስተያየት ሰጪዎችም አሉ፡፡

የሴቶችን እኩልነት ተግባራዊ ለማድረግ ገና ረዥም መንገድ እንዳለ ጠቁመዋል፡፡ ከዚህ የተለዩ አስተያየቶችም ተስንዝረዋል፡፡

በዘገባውም የዩኒቨርስቲ ምሁራን፣ ጋዜጠኞች ሌሎችም አስተያየት ሰጥተዋል፡፡

መለስካቸው አምሃ ተከታዩን ያቀርበዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

“የሴት መሪ ብናይ ዴሞክራሲ መኖሩን እናምን ነበር” የሴቶች መብት ተሟጋች
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:28 0:00

XS
SM
MD
LG