በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመጪው የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ታሳቢ እጩዎች በኦርላንዶ ከተማ የጅምላ ግድያ ኣስተያዮታቸው ሰጡ


በመጪው የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ታሳቢ እጩዎች ሂለሪ ክልንተንና(ግራ)ዶናልድ ትራንፕ(ቀኝ)
በመጪው የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ታሳቢ እጩዎች ሂለሪ ክልንተንና(ግራ)ዶናልድ ትራንፕ(ቀኝ)

በፍሎሪዳ ክፍለ-ግዛት ኦርላንዶ ከተማ እሁድ እለት የተፈፀመው በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ የጅምላ ግድያ የአገሪቱ ፕረዝደንታዊ ምርጫ ውድድር አብይ ትኩረት ሆኖአል።

የሁለቱም ፓርቲዎች ታሳቢ እጩ ፕሬዚደንቶች ትላንት በአሳዛኙ ክስተት ላይ አስተያዮታቸውን ሰጥተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

በመጪው የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ታሳቢ እጩዎች በኦርላንዶ ከተማ የጅምላ ግድያ ኣስተያዮታቸው ሰጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:32 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


XS
SM
MD
LG