በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ እርዳታ ሰጠች


አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ እርዳታ ሰጠች /ፎቶ- እስክንድር ፍሬው/
አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ እርዳታ ሰጠች /ፎቶ- እስክንድር ፍሬው/

ዩናይትድ ስቴትስ በድርቅ ለተጎዱ ኢትዮጵያዊያን መርጃ የሚሆን የ128 ሚሊየን ዶላር ተጨማሪ ድጋፍ ሰጥታለች።

ዩናይትድ ስቴትስ በድርቅ ለተጎዱ ኢትዮጵያዊያን መርጃ የሚሆን የ128 ሚሊየን ዶላር ተጨማሪ ድጋፍ ሰጥታለች።

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ እርዳታ ሰጠች
አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ እርዳታ ሰጠች

የድርቁ አደጋ አሁንም አለመቀረፉን የገለፁት በዩናይትድ ስቴትስ የዓለምአቀፍ ልማት ኤጀንሲ - ዩ.ኤስ.ኤ.አይ.ዲ. የዴሞክራሲ፣ የግጭት፣ የሰብዓዊ ጉዳዮች ተጠባባቂ ረዳት አስተዳዳሪ ቶመስ ስታል መዘናጋት እንደማያስፈልግ ጠቁሟል።

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ እርዳታ ሰጠች
አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ እርዳታ ሰጠች

በሌላ በኩል ደግሞ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥትና ሕዝብ ድጋፍ አስቸጋሪውን ጊዜ ለማሳለፍ ያገዘ መሆኑን የኢትዮጵያ የብሄራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሸነር ምትኩ ካሣ ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ እርዳታ ሰጠች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:40 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG