በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ ዕርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ከ7.8 ሚሊዮን ሊበልጥ እንደሚችል ተገለፀ


ምሥራቅ አፍሪካ ላይ በደረሰው ድርቅ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ኢትዮጵያዊያን ትክክለኛ ቁጥር የሚታወቀው ሰሞኑን ከሚጀመረው ግምገማ በኋላ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ዕርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ አስታወቀ፡፡

ምሥራቅ አፍሪካ ላይ በደረሰው ድርቅ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ኢትዮጵያዊያን ትክክለኛ ቁጥር የሚታወቀው ሰሞኑን ከሚጀመረው ግምገማ በኋላ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ዕርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ አስታወቀ፡፡

UNOCHA Logo
UNOCHA Logo

በያዝነው የአውሮፓ 2017 ዓመት መጀመሪያ ላይ የወጣው የሰብዓዊ ድጋፍ መጠየቂያ ሰነድ በዚህ ግምገማ መሠረት እንደሚከለስ የቢሮው ቃል አቀባይ ቾይዝ ኦኮሮ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል፡፡

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጎች ቁጥር 2.2 ሚሊዮን መጨመሩ ይፋ የተደረገው ሰሞኑን ነው፡፡ በዚህም መሠረት 5.6 ሚሊዮን የነበረው ቁጥር 7.8 ሚሊዮን ደርሷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ ዕርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ከ7.8 ሚሊዮን ሊበልጥ እንደሚችል ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG