በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለም አቀፍ የፕሬስ ነፃነትን ዕለት በማስመለከት አንቶኒዮ ጉቴሬዥ ያስተላለፉት መልዕክት


የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ

ዓለም አቀፍ የፕሬስ ነፃነትን ዕለት ምክንያት በማድረግ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት፣ ጋዜጠኞች እጅግ በጣም አደገኛ በሆኑ ቦታዎች እየተገኙ ድምፅ ለሌላቸው ድምፅ የሚሆኑ የሕዝብ ልሣን ናቸው - ብለዋል፡፡

ዓለም አቀፍ የፕሬስ ነፃነትን ዕለት ምክንያት በማድረግ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት፣ ጋዜጠኞች እጅግ በጣም አደገኛ በሆኑ ቦታዎች እየተገኙ ድምፅ ለሌላቸው ድምፅ የሚሆኑ የሕዝብ ልሣን ናቸው - ብለዋል፡፡

ጋዜጠኞች ሙያቸውን በሚከናውኑበት ወቀት፣ ለስም ማጥፋት፣ የወሲብ ጥቃት፣ ለእስራት፣ ለድብደባና ሁኔታው የከፋ ሲሆን ለሞትም የተጋለጡ መሆናቸውን ጠቅሰው ይሕ ጥቃት እንዲቆም ጥሪ አድርገዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ዓለም አቀፍ የፕሬስ ነፃነትን ዕለት በማስመለከት አንቶኒዮ ጉቴሬዥ ያስተላለፉት መልዕክት
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:36 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG