በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና የአፍሪካ ሕብረት ስለትብብራቸው ተፈራረሙ


የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትና የአፍሪካ ሕብረት በመካከለቸው የሚኖረውን ትብብርና የማስተባበር ተግባርን ከፍ ለማድረግ የሚያስችላቸውን እርምጃ ትላንት ወስደዋል።

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትና የአፍሪካ ሕብረት በመካከለቸው የሚኖረውን ትብብርና የማስተባበር ተግባርን ከፍ ለማድረግ የሚያስችላቸውን እርምጃ ትላንት ወስደዋል።

የሠላምና የፀጥታ አጋርነታቸውን ለማጠናከር የሚያስችል ማዕቀፍም ፈርመዋል።

ዘጋብያችን ማርግሬት በሽር ከተባበሩት መንግሥት ድርጅት ፅሕፈት ቤት የላከችውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና የአፍሪካ ሕብረት ስለትብብራቸው ተፈራረሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:26 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG