በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአንድነት ጠበቃ ይግባኝ ሊሉ ነው


አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አሥራ አንደኛ ፍትኃብሄር ችሎት በአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲና በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ መካከል ባለው ጉዳይ ላይ ትላንት የሰጠው ብይን “ምንም ዓይነት የህግም የፍሬ-ነገርም መሠረት የለውም” ሲሉ የአንድነት ጠበቃ ተናገሩ።

የተሰጠውን ብይን እንደሚቃወሙ የገለፁትና “እርስ በርሱም የሚቃረን ነው” የሚሉት ጠበቃው አቶ ገበየሁ ይርዳው ይግባኝ እንደሚሉ አስታውቀዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG