በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሥረኛው የፊልም ፌስቲቫል አዲስ አበባ ላይ እየተካሄደ ነው


አዲስ ዓለምአቀፍ የፊልም ፌስቲቫል
አዲስ ዓለምአቀፍ የፊልም ፌስቲቫል

በዓመታዊው “አዲስ ዓለምአቀፍ የፊልም ፌስቲቫል” ሥር አዲስ አበባ ላይ እየተካሄደ ባለው የዘጋቢ ፊልሞች ትርዒት ዛሬ፤ ቅዳሜ በአሜሪካ የፊልም ሠሪዎችና ዳይሬክተሮች ፊልም ቀን ሆኖ ውሏል።

በዓመታዊው “አዲስ ዓለምአቀፍ የፊልም ፌስቲቫል” ሥር አዲስ አበባ ላይ እየተካሄደ ባለው የዘጋቢ ፊልሞች ትርዒት ዛሬ፤ ቅዳሜ በአሜሪካ የፊልም ሠሪዎችና ዳይሬክተሮች ፊልም ቀን ሆኖ ውሏል።

የዘንድሮው አሥረኛው ፌስቲቫል የከትናንት በስተያው ረቡዕ፤ ሚያዝያ 26/2008 ዓ.ም የተጀመረ ሲሆን ነገ ዕሁድ እንደሚጠናቀቅ ታውቋል።

​የፌስቲቫሉ አዘጋጅ ኢኒሼቲቭ አፍሪከ የሚባለው ድርጅት እንደሆነ ታውቋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አሥረኛው የፊልም ፌስቲቫል አዲሳባ ላይ እየተካሄደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:15 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG