በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሕገ ወጥ መንገድ የቴሌኮም መሳሪዎችን በማስገባት የተጠረጠሩ ሰዎች ተያዙ፤


አቶ አብዱራሂም ሞሐመድ - የኢትዮ-ቴሌኮም ኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽንስ ኃላፊ
አቶ አብዱራሂም ሞሐመድ - የኢትዮ-ቴሌኮም ኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽንስ ኃላፊ
በሕገ ወጥ መንገድ የቴሌኮም መሳሪዎችን በማስገባት የተጠረጠሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:22 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በሕገ ወጥ መንገድ የቴሌኮምዩኒኬሽን መሳሪዎችን በማስገባት የተጠረጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተዘገበ። ከተጠርጣሪዎቹ መካከል የውጭ አገር ዜጎች እንደሚገኙባቸው ተገልጿል።

ድርጊቱ አገሪቱን በብዙ ሚሊዮን ዶላር እንዳሳጣትም ዘገባዎቹ አመልክተዋል።

XS
SM
MD
LG