በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዛሬ በደቡብ አፍሪካ በነበረው ሰላማዊ ሰልፍ የኢትዮጵያውያን ንብረት ወደመ


ዛሬ በደቡብ አፍሪካ በነበረው ሰላማዊ ሰልፍ የኢትዮጵያውያን ንብረት ወደመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00

በደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ፕሪቶሪያ በዛሬው ዕለት በተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ የውጭ ዜጎች በተለይ ናይጄሪያውያን ከሃገራችን ይውጡ የሚሉ መልዕክቶች ሲስተጋቡ ውለዋል። ከሰላማዊ ሰልፉ ጋር በተያያዘ በተነሳው ረብሻ የውጭ ዜጎች የንግድ ተቋማት ተዘርፈዋል። ከተዘረፉት የንግድ ተቋማት ውስጥ አብዛኛዎቹ የኢትዮጵያውያንና ሶማሊያውያን እንደሆነ በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ የማህበረሰብ መሪ አቶ ታምሩ አበበ ለቪኦኤ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG