በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ሱዳን ጉዳይ ኢትዮጵያ ኤርትራን ከሠሠች


የምሥራቅ አፍሪካ የጋራ ልማት ትብብር ሃገሮች
የምሥራቅ አፍሪካ የጋራ ልማት ትብብር ሃገሮች

ኤርትራ የጣልቃገብነትን ክሥ አስተባበለች፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:40 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


“የኤርትራ መንግሥት በደቡብ ሱዳን ግጭት ውስጥ እጁን እያስገባ ነው” ሲል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

በጉዳዩ ላይ ዝርዝር ማብራሪያ ከመስጠት የተቆጠቡት የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሣደር ዲና ሙፍቲ “ግጭቱን በማባባስ በኩል የኤርትራ መንግሥት የገባበት ሁኔታ አለ” ብለዋል፡፡

ኤርትራ ከደቡብ ሱዳን ሕዝብና መንግሥት ጋር ያላት ገንቢ ግንኙነት መሆኑን በመጠቆም የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኤርትራ ላይ አበሣጭ የሆኑ ውሸቶች ይነገራሉ ክሱን አስተባብሏል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ በደቡብ ሱዳን የዩናይትድ ስቴትስ ልዩ ልዑክ አምባሣደር ዶናልድ ቡዝ ከላይ የተጠቀሱት ክሦች መንግሥታቸው ከብዙ የአካባቢው ሃገሮች የደረሰው መሆኑን አመልክተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG