በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳናዊያን ውይይት ስለሰላሙ ስምምነት


የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ መሪዎች ፊርማዎች - የሰነዱ ሦስተኛ ገፅ
የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ መሪዎች ፊርማዎች - የሰነዱ ሦስተኛ ገፅ

በቋሚ ተኩስ የማቆም ስምምነትና በሽግግር መንግሥቱ የፀጥታ መዋቅር ላይ የሚመክር የደቡብ ሱዳን የጦር አዛዦች አውደጥናት አዲስ አበባ ላይ እየተካሄደ ነው፡፡

ሳልቫ ኪርና ሪያክ ማቻ /ፎቶ - ፋይል/
ሳልቫ ኪርና ሪያክ ማቻ /ፎቶ - ፋይል/

የደቡብ ሱዳናዊያን ውይይት ስለሰላሙ ስምምነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በቋሚ ተኩስ የማቆም ስምምነትና በሽግግር መንግሥቱ የፀጥታ መዋቅር ላይ የሚመክር የደቡብ ሱዳን የጦር አዛዦች አውደጥናት አዲስ አበባ ላይ እየተካሄደ ነው፡፡

ትናንት የተጀመረው ይህ አውደጥናት ጁባ ላይ ለተፈረመው የደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት ወደ ተግባር መግባት ቁልፍ መሆኑ ተገልጿል፡፡

እስክንድር ፍሬው ዘገባ አለው፤ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG