በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ኮሪያዋ ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት


በአዲስ አበባው የአፍሪቃ ሕብረት ለአህጉሪቱ መሪዎች ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንት ፓክ-ኩኒዬ፣ ለኮርያ ነጻነትና ዲሞክራሲ ደማቸውን ያፈሰሱ ኢትዮጵያውያንም አመስግነዋል።

በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት የሚተገበርና ለአፍሪቃውያን ወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር የሚያስችል የሥልጠና ፕሮግራም ማዘጋጀታቸውን የደቡብ ኮሪያዋ ፕሬዝዳንት Park Geun-hye (ፓክ-ኩኒዬ) አስታወቁ።

ዛሬ በአዲስ አበባው የአፍሪቃ ሕብረት ለአህጉሪቱ መሪዎች ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንት ፓክ-ኩኒዬ፣ ለኮርያ ነጻነትና ዲሞክራሲ ደማቸውን ያፈሰሱ ኢትዮጵያውያንም አመስግነዋል።

እስክንድር ፍሬው የላከው ዘገባ አለ፣ ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

የደቡብ ኮሪያዋ ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG