በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሊያ ምርጫ አንድ ወር ቀረው


ፎቶ ፋይል - ሞቃዲሾ
ፎቶ ፋይል - ሞቃዲሾ

የዩናይትድ ስቴስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የዓለምን ትኩረት እንደሳበ ቢታመንም አፍሪካ ቀንድ ውስጥ በምትገኝ አገርም ወቅቱ የፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚካሄድበት ነው - በሶማሊያ፡፡

ሶማሊያ በመጭው ኅዳር ወር ማብቂያ ላይ ፕሬዘዳንቷንና የምክር ቤት አባሎቿን ለመምረጥ በዝግጅት ላይ ትገኛለች።

እስካሁን አጠቃላይ የምርጫዎቹ ሂደት መልካም መሆኑን፣ የምክር ቤት አባል የሆኑት አብዲዋሊ ቋንያሬ ገልጸዋል።

“በየትኛውም ዓለም በሰለጠኑትም ቢሆን ምርጫ በሚካሄበት ጊዜ ቅሬታ የሚያሰሙና ምርጫው ትክክል አይደለም የሚሉ ወገኖች መኖራቸው የሚታወቅ ቢሆንም የእስከ አሁኑ የእኛ አካሄድ ግን ሰላማዊ ነው” ሲሉ የምክር ቤት አባል ቋንያሬ አክለው ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ።

የሶማሊያ ምርጫ አንድ ወር ቀረው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:19 0:00

XS
SM
MD
LG