በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡባዊ ሶማሊያ የኮሌራ ወረርሽኝና ርሃብ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በአንድ የሶማሊያ ክልል በድርቅ የተነሣ ግማሽ ሚሊዩን ሕዝብ ከቤት ንብረቱ ተፈናቅሏል፣ ሀገሪቱ የችጋር አፋፍ ላይ ነች - ተብሏል፡፡

በአንድ የሶማሊያ ክልል በድርቅ የተነሣ ግማሽ ሚሊዩን ሕዝብ ከቤት ንብረቱ ተፈናቅሏል፣ ሀገሪቱ የችጋር አፋፍ ላይ ነች - ተብሏል፡፡ በተለይ የአልሸባብ አሸባሪዎች በተቆጣጠሩት ደቡባዊ ሶማሊያ መንደሮች የገባው የኮሌራ ተላላፊ በሽታ የዕርዳታ አቅርቦቱን ጥረት አወሳስቧል፡፡

ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

ትልቁ የደቡብ ምዕራብ ፌደራል ግዛት የቤይ ክልላዊ ሆስፒታል በሆድ ህመም በተቅማጥና ትውከት በሚሰቃዩ ሰዎችን ተሞልቷል፡፡

በደቡባዊ ሶማሊያ የኮሌራ ወረርሽኝና ርሃብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00

ካለፈው ታኅሣሥ ወር ጀምሮ ሶማሊያ ውስጥ አርባ ሺህ ሰዎችን በኮሌራ እንደታመሙና ከእነዚህ ገሚሱ የዚህ የደቡብ ምዕራብ ግዛት ነዋሪዎች እንዲሆኑ ታውቋል፡፡ አብዛኞቹ የበሽታው ሰለባዎች በረሃብ የተጠቁ ልጆች ናቸው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በደቡባዊ ሶማሊያ የኮሌራ ወረርሽኝና ርሃብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG