በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሸራተን አዲስ ሆቴል ሠራተኞች መብቶቻቸው እንዲከበሩ ጠየቁ


please wait

No media source currently available

0:00 0:05:26 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የሚመለከታቸው የመንግሥት ባለሥልጣናት እና ሌሎችም አካላት በሕገመንግሥቱ ታውቆልናል ያሏቸውን መብቶቻቸውን እንዲያስከብሩላቸው የሸራተን አዲስ ሆቴል ሠራተኞች ጥሪ አቅርበዋል፡፡

የቱሪዝም፣ ሆቴሎችና ጠቅላላ አገልግሎት ኢንዱስትሪ ሠራተኞች ማኅበራት ፌደሬሽንም በሆቴሉ ሠራተኞች መሠሪታዊ ማኅበር አመራር አባላትና ሠራተኞች ላይ እየተወሰደ ነው ያለው ሕገወጥ እርምጃ እንዲቆም የሚጠይቅ መግለጫ አውጥቷል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG