በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አል-በሺር ሳዑዲ አረቢያ ለሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ተጋብዘዋል


ፎቶ ፋይል፡- የሱዳን ፕሬዚዳንት ሃሰን ኦማር አል በሺር
ፎቶ ፋይል፡- የሱዳን ፕሬዚዳንት ሃሰን ኦማር አል በሺር

የሱዳን ፕሬዚዳንት ሃሰን ኦማር አል በሺር በያዝነው ሣምንት መጨረሻ ላይ ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ በሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ እንዲገኙ መጋበዛቸው የመብቶች ተሟጋቾችና ተንታኞችን እያነጋገረ ነው፡፡

የሱዳን ፕሬዚዳንት ሃሰን ኦማር አል በሺር በያዝነው ሣምንት መጨረሻ ላይ ሳዑዲ አረቢያ ውስጥ በሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ እንዲገኙ መጋበዛቸው የመብቶች ተሟጋቾችና ተንታኞችን እያነጋገረ ነው፡፡

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በዚያ ስብሰባ ላይ እንደሚገኙ ይጠበቃል፡፡

የሱዳኑ ፕሬዚዳንት በዓለምአቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በጦር ወንጀሎች ተከስሰው የሚፈለጉ በመሆናቸው መጋበዛቸው ንግግርና ውዝግብ ፈጥሯል፤ ተቃውሞም ገጥሞታል፡፡

ጂል ክሬግ ከናይሮቢ የላከችውን ዘገባ ትዝታ በላቸው ታቀርበዋለች፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አል-በሺር ሳዑዲ አረቢያ ለሚካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ተጋብዘዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:54 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG