በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳውዲ መራሹ የ34 እስላማዊ አገሮች ጸረ-ሽብር ጥምረት


ሳውዲ አረቢያ የጸረ አይስስ (ISIS) ዘመቻ የተባበሩ አገሮች ቁጥር 34 መሆኑን አመልክታለች።

ጸረ ISIS ዘመቻው እየተፋፋመ መሆኑ ተዘገበ። ይህን ይፋ ያደረገችው ሳውዲ አረቢያ በዘመቻው የተባበሩ አገሮች ቁጥር 34 አገሮች መሆኑን አመልክታለች።

ማዕከላቸውን ሪያድ ያደረጉና እንደ ግብጽ፥ ቃታር፥ የተባበሩት አረብ ኤሜኤሬቶች፥ ቱርክ፥ ማሌዥያ፥ ፓኪስታንና ሌሎች በርካታ የአፍሪቃ አገሮች ናቸው፤ እስላማዊ የጸረ ሽብርተኝነት ጥምረቱን የመሠረቱት።

የዜና ዘገባችንን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

ሳውዲ መራሹ የ34 እስላማዊ አገሮች ጸረ-ሽብር ጥምረት
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:17 0:00

XS
SM
MD
LG