በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢህአዴግ የፓርቲዎችን ቅድመ ድርድር ውይይት በተመለከተ የመጨረሻ አቋሙን አስታወቀ


ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር
ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር

ተቃዋሚዎች ውይይቱን ለማቋረጥ የሚሰጡዋቸው ምክንያቶች እንደ ቅድመ ሁኔታ እንደሚቆጠሩ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ ቀደም ሲል አስታውቋል፡፡

ተቃዋሚዎች ውይይቱን ለማቋረጥ የሚሰጡዋቸው ምክንያቶች እንደ ቅድመ ሁኔታ እንደሚቆጠሩ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ ቀደም ሲል አስታውቋል፡፡

ራሳቸውን ያሰባሰቡት ስድሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ ጋር እየተካሄደ ያለውን የቅድመ ድርድር ውይይት ሊያቋርጡ እንደሚችሉ ያስታወቁት ባለፈው ዕሮቡ በተካሄደ ስብሰባ ነው፡፡

ለዚሁ ውሳኔያቸው ዋነኛ መነሻ የነበረው ደግሞ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ እና ሌሎች ተሳታፊዎች ድርድሩ ያለ ሦስተኛ ወገን አደራዳሪነት በራሳቸው በፓርቲዎቹ እንዲመራ በሚል የያዙት አቋም ነው፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ኢህአዴግ የፓርቲዎችን ቅድመ ድርድር ውይይት በተመለከተ የመጨረሻ አቋሙን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:06 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG