በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እንግሊዛዊው የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በ90 ዓመታቸው አረፉ


ሪቻርድ ፓንክረስት
ሪቻርድ ፓንክረስት

ሙሉ ጊዜያቸውንና ሕይወታቸውን ለኢትዮጵያ የሰጡት ታዋቂው እንግሊዛዊው የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በ90 ዓመታቸው አረፉ፡፡

ሙሉ ጊዜያቸውንና ሕይወታቸውን ለኢትዮጵያ የሰጡት ታዋቂው እንግሊዛዊው የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በ90 ዓመታቸው አረፉ፡፡

የቀብር ሥነ ስርዓታቸው የፊታችን ሰኞ በዘጠኝ ሰዓት በቅድስ ስላሴ ካቴድራል እንደሚፈፀም ታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

እንግሊዛዊው የታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክረስት በ90 ዓመታቸው አረፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:43 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG