በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሃምሳ ስድስት ከመቶ ተጠናቀቀ


ሕዳሴ ግድብ
ሕዳሴ ግድብ

የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በተያዘለት ዕቅድ መሠረት እየተካሄደ መሆኑን የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትሩ አስታወቁ፡፡

የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በተያዘለት ዕቅድ መሠረት እየተካሄደ መሆኑን የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትሩ አስታወቁ፡፡

ሚኒስትሩ ዶ/ር ስለሽ በቀለ ለአሜሪካ ድምፅ እንዳብራሩት የግድቡ ግንባታ ሃምሳ ስድስት ከመቶ ተጠናቋል፤ ሁለቱ ሞተሮች ደግሞ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ሰባት መቶ ሃምሳ ሜጋ ዋት ማመንጨት ሊጀምሩ ይችላሉ፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሃምሳ ስድስት ከመቶ ተጠናቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG