በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእስር የሚገኙት የሶስት ተቃውሚ ፓርቲዎች አመራር አባልት አያያዝ ጉዳይ


የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በእስር የሚገኙት የሶስት ተቃውሚ ፓርቲዎች አመራር አባልት አያያዝ ጉዳይ ብይን ለመስጠትና አቃቤ ህግ ከብሄራዊ ደህንነት ባመጣው ማስረጃ ላይ የመልስ ሰጪዎችን አስትያየት ለመቀበል ዛሬ ቀጥሮ ሰጥቷል።

ዘጋብያችን መልስካቸው አመሃ ችሎቱን ተከታትሎ የላከው ዘገባ አለ፣ ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

በእስር የሚገኙት የሶስት ተቃውሚ ፓርቲዎች አመራር አባልት አያያዝ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:02 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG